H.E. Dr. Ermias Yemanebirhan, State Minister of Institutional Building and Reform Division at the FDRE Ministry of Justice held a bilateral discussion with Mr. Charles Kwemoi, the United Nations Office of the High Commissioner for Human Rights (UN-OHCHR

H.E. Dr. Ermias Yemanebirhan, State Minister of Institutional Building and Reform Division at the FDRE Ministry of Justice held a bilateral discussion with Mr. Charles Kwemoi, the United Nations Office of the High Commissioner for Human Rights (UN-OHCHR

H.E. Dr. Ermias Yemanebirhan, State Minister of Institutional Building and Reform Division at the FDRE Ministry of Justice held a bilateral discussion with Mr. Charles Kwemoi, the United Nations Office of the High Commissioner for Human Rights (UN-OHCHR) – Deputy Country Representative for the East Africa Regional Office on ways

Read More »

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ጋር ተወያዩ

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ጋር በክልሉ በቀጣይ የፍትህ ስርዓቱን ማሻሻል እና ማጠናከር በሚቻልበት መንገድ ላይ ምክክር አድርገዋል። በምክክሩ ወቅት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ በክልሉ የፍትህ ስርዓትን ለማሻሻልና ውጤታማ እንዲሆኑ ለማድረግ ሚኒስቴር መስሪያቤቱ አስፈላጊውን

Read More »

በፍትህ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ አቶ በላይሁን ይርጋ የተመራ ቡድን የቴክኖሎጅ አጠቃቀምን ተቋማዊ ባህል እንዲሆን ለማድረግ ያለመ ጉብኝት አካሄደ

በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር የመንግስት ህግና ፍትህ አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ በላይሁን ይርጋ የተመራና በዘርፉ ስር ያሉ የስራ ክፍሎችን ያካተተ ቡድን በብሄራዊ መታወቂያ ፕሮጀክት ፅ/ቤት በመገኘት የቴክኖሎጅ አጠቃቀምን ተቋማዊ ባህል ለማድረግ የሚያስችል የስራ ጉብኝት አካሂዷል፡፡  በጉብኝቱ ወቅት የፍትሕ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ አቶ በላይሁን ይርጋ ጉብኝቱ በዋናነት አላማ ያደረገዉ ስራን በአካል

Read More »